Loading...

የሁለት ሃገር ዜግነት ስላላቸው የሚዲያ ባለቤቶች ለተጠየቁት ጥያቄ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ የሰጡት ምላሽ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
"የውጭ ሃገር ዜጋ የሆናችሁ የሚዲያ ባለቤቶች እኛ ችግር ውስጥ ስንገባ ጥላችሁ የምትሄዱበት ሃገር ያላችሁ ሰዎች ትዕግስት እያደረግን ያለነው አውድ ለማስፋት ነው፤ በማንኛውም ሰዓት በኢትዮጵያ ሰላምና ኅልውና ከመጣ አማርኛ ብትናገሩም ኦሮምኛ ብትናገሩም እርምጃ መውሰዳችን አይቀርም፤ ሁለት ቤት መጫወት አይቻልም።"ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ (ዶክተር)
Category
Ethiopian News

Post your comment