መራሩ የሕትመት ሚዲያው ስንብት! [ዋዜማ]
የአፈናና ግፍ ስለባ በመሆን ሶስት ዓስርተ ዓመታት ያስቆጠረው የሀገራችን የግል የሕትመት ሚዲያ ህልውናው እያከተመ ከገበያ እየወጣ ነው። የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የተሀድሶ ውጥን የግሉን ፕሬስ አልታደገውም። ዋዜማ በቅርቡ ሕትመታቸውን ካቋረጡ አሳታሚዎች ጋር ቆይታ አድርጋለች። አድምጡት
- Category
- Ethiopian News
መራሩ የሕትመት ሚዲያው ስንብት! [ዋዜማ]
የአፈናና ግፍ ስለባ በመሆን ሶስት ዓስርተ ዓመታት ያስቆጠረው የሀገራችን የግል የሕትመት ሚዲያ ህልውናው እያከተመ ከገበያ እየወጣ ነው። የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የተሀድሶ ውጥን የግሉን ፕሬስ አልታደገውም። ዋዜማ በቅርቡ ሕትመታቸውን ካቋረጡ አሳታሚዎች ጋር ቆይታ አድርጋለች። አድምጡት