Sheger FM 102.1 - ባለፉት ዓመታት ወጣቶች 10ኛ ክፍል ከደረሱ በኋላ ወደ መሰናዶም ሳይገቡ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛዎችንም ሳይቀላቀሉ በየዓመቱ 300,000 ያህሉ ሜዳ ላይ መቅረታቸው ይነገራል - መንግሥትም ለወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር በቢሊየን የሚቆጠር ብር እየመደበ የተለያዩ ስራዎችን ይከውናል በራሳቸው ስራ ፈጣሪ የሆኑ ወጣቶችም በተለያዩ የመንግስት ተቋማት ተናበው ባለመስራታቸው ምክንያት እንቅፋታቸው የበዛ እንደሆነ ይነገራል
- Category
- Ethiopian News