በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚነሱ ግጭቶችን እና ሁከቶችን ለማስቀረት መንግስት ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ገለፀ፡፡
የፀጥታ እና የደህንነት ተቋማት የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ ላይ እና የህግ የበላይነትን ማስከበር ላይ ሚናቸውን በተገቢው እየተወጡ እንዳልሆነ ገምግሚያለሁ ሲልም ተቋሙ አስታውቋል፡፡
Facebook : https://www.facebook.com/waltainfo/
Twitter : https://twitter.com/walta_info
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UC4yEV6VBe0Emu8sMpyij0uQ
Website :https://waltainfo.com
#WaltaTV
የፀጥታ እና የደህንነት ተቋማት የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ ላይ እና የህግ የበላይነትን ማስከበር ላይ ሚናቸውን በተገቢው እየተወጡ እንዳልሆነ ገምግሚያለሁ ሲልም ተቋሙ አስታውቋል፡፡
Facebook : https://www.facebook.com/waltainfo/
Twitter : https://twitter.com/walta_info
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UC4yEV6VBe0Emu8sMpyij0uQ
Website :https://waltainfo.com
#WaltaTV
- Category
- Ethiopian News