Ethiopia : Dire Dawa Flood - ጎርፍ በድሬደዋ
በድሬደዋ ረዘም ላለ ጊዜ የጣለው ዝናብ በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች ጎርፍ አስከትሏል። ቁጥሩ በውል አይታውቅ እንጂ የተወሰኑ መኖርያ ቤቶችን ማፍረሱን እና አንዳንድ ንብረቶችንም ማበላሸቱ; በጎርፍ ሊወሰድ የነበረ አንድ ሰው ህይወት በፖሊስ መትረፉን ታውቀዋል።
ድሬ ደዋ በዝናብ ስትሸበር ዉላለች። ግን ደግሞ ጫት ተራ አካባቢ ይህ ሁኔታ ዝናብ በዘነበ ቁጥር የተለመደ ነው ። የሰው ህይወት ከማለፉ በፊት መንግስተ በጊዜ መፍትሄ ቢፈልግ መልካም ነው። በማይሆን ሁኔታ በተሰራ አስፋልት ምክኒያት በዚህ መልኩ የሰዎችን ግቢ እያጥለቀለቀ አሮጊቶችና ሽማግሌዎች ጣሪያ ላይ በመስቀል ነው ህይወታቸው የተረፈው።
- Category
- Ethiopian News