የወጣት አፍሪቃዊያን መሪዎች ተነሳሽነት መርሃ፡ግብር በእንግሊዝኛው ምህፃር YALI ፣ በቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ስም የሰየመው የቀለም ትምህርትና፣የአመራር ስልጠና ከሰሞኑ ተጠናቋል፡፡ ቁጥራቸው ከ30 በላይ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን በዚህ መርሃ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡
ከታሳታፊዎቹ መካከል ከአራቱ ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡ስለቀሰሙት ቁምነገር፣ስለ መጪው ዘመን ህልማቸውም አውግተውናል
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/%e1%89%86%e1%8b%ad%e1%89%b3-%e1%8a%a8%e1%88%9b%e1%8a%95%e1%8b%b4%e1%88%8b-%e1%8b%8b%e1%88%ba%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%89%b0%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8c%89%e1%8b%b5%e1%8a%9d%e1%89%b5-%e1%88%98%e1%88%ad%e1%88%83--%e1%8c%8d%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%89%b0%e1%88%b3%e1%89%b3%e1%8d%8a%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8c%8b%e1%88%ad/5046183.html
ከታሳታፊዎቹ መካከል ከአራቱ ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡ስለቀሰሙት ቁምነገር፣ስለ መጪው ዘመን ህልማቸውም አውግተውናል
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/%e1%89%86%e1%8b%ad%e1%89%b3-%e1%8a%a8%e1%88%9b%e1%8a%95%e1%8b%b4%e1%88%8b-%e1%8b%8b%e1%88%ba%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%89%b0%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8c%89%e1%8b%b5%e1%8a%9d%e1%89%b5-%e1%88%98%e1%88%ad%e1%88%83--%e1%8c%8d%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%89%b0%e1%88%b3%e1%89%b3%e1%8d%8a%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8c%8b%e1%88%ad/5046183.html
- Category
- Ethiopian News