ጎንደር ሲከፋ ጎጃም ፈጥኖ ይደርሳል፣ ወሎ ይዘምታል፣ ሸዋ ይቆጣል። ወሎ ሲፈተን ጎንደር ጎጃም ሸዋ ይነቃነቃል። በጎጃም ኮሽ ሲል ጎንደር ወሎ ሸዋ እንደ "አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ" ይነሳል። እንኳን ጎጃም ለጎንደር፣ ሸዋ ለወሎ ይቅርና፣ በየትኛውም አካባቢ ያለው አማራ ለየትኛውም የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰብ ለመከራው ፈጥኖ ደራሽ ለደስታው ደጋሽ ነው።
- Category
- Ethiopian News