#Ethiopia #Oromia
"በርካታ የኦሮሚያ ዞኖች በአርሲ፣ በጅማ ብሔር ተኮር ጥቃቶች ተፈፅመዋል። ከዛም አልፎ በአርሲ ሀይማኖት አዘል ጥቃት ተፈፅሟል። የክርስትና እምነት ተከታዮች ጥቃት ደርሶባቸዋል። ኦሮሞም ሆነው ክርስትያን የሆኑ በተለይ የሸዋ አካባቢ ተወላጆች ተገድለዋል።" ግርማ ገላን፣ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮምሽን ምክትል ኮምሽነር
- Category
- Ethiopian News
#Ethiopia #Oromia
"በርካታ የኦሮሚያ ዞኖች በአርሲ፣ በጅማ ብሔር ተኮር ጥቃቶች ተፈፅመዋል። ከዛም አልፎ በአርሲ ሀይማኖት አዘል ጥቃት ተፈፅሟል። የክርስትና እምነት ተከታዮች ጥቃት ደርሶባቸዋል። ኦሮሞም ሆነው ክርስትያን የሆኑ በተለይ የሸዋ አካባቢ ተወላጆች ተገድለዋል።" ግርማ ገላን፣ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮምሽን ምክትል ኮምሽነር