Loading...

በመተከል ዞን ድባጤ ወረዳ በደረሰ ጥቃት ንፁሃን መገደላቸውን የዓይን እማኞች በስልክ ገለፁ።

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
በመተከል ዞን ድባጤ ወረዳ በተፈፀመ ጥቃት ንፁሃን መገደላቸውን የዓይን እማኞች ገለፁ
*********************
በመተከል ዞን ድባጤ ወረዳ በደረሰ ጥቃት ንፁሃን መገደላቸውን የዓይን እማኞች ለኢቲቪ በስልክ ገለፁ።
በጥቃቱ ህፃናት እና ሴቶች በብዛት ሰለባ መሆናቸውንም ነው የዓይን እማኞቹ የተናገሩት።
ከጥቃቱ የተረፉትን ወገኖች ለማዳን መንግስት የአንቡላንስ፣ የሰብአዊ እርዳታ እና የድንገተኛ ህክምና ባለሙያዎችን ወደ አካባቢው እንዲያሰማራም ነዎሪዎቹ ጠይቀዋል።
Category
Ethiopian News

Post your comment