00:00
00:00

የሰሜን ወሎ አርሶ አደሮች አንድ የክላሽ ጥይት 150 ብር ገዝተው የወያኔን ወራሪ እየመከቱ ነው

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis



ሀገር ሊያፈርስ የመጣን ጠላት የመመከቱ ሂደት በርግጥም በአርሶ አደሩ በኩል በአኩሪ መንገድ እየታየ ነው።

በዚህ በኩል የሰሜን ወሎ አርሶ አደሮች እያደረጉት ያለው ተጋድሎ ታሪክ የማይዘነጋው ነው።

የቻለውን ዘርፎ ያልቻለውን አውድሞ በሚሄደው ወራሪው የሽብር ቡድን ህወሃት አካባቢያቸውን ላለማስደፈር እየታገሉ መሆኑም ነው የሰሜን ወሌ ዞን አርሶ አደሮች ።

መከላከያ ቦታውን እስኪጣጠር ከ8 ቀናት በላይ በቀጥታ ውጊያ ሲፋለሙ የነበሩት አርሶ አደሮቹ ሀገር ፣እንዳትደፈር መዋደቃቸውም ገልፀዋል።

Category
Ethiopian News
Show more

Post your comment