Loading...

በመቶዎች የሚቆጠሩ የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ማኅበረሰብ አባላት የእርዳታ ምግብና መድኃኒት እንዲደርሳቸው የጠየቁበትን ሰልፍ አድርገዋል።

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

#Ethiopia #Tigray #Mekelle

በመቶዎች የሚቆጠሩ የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ማኅበረሰብ አባላት የእርዳታ ምግብና መድኃኒት እንዲደርሳቸው የጠየቁበትን ሰልፍ አድርገዋል። ሰልፈኞቹ መቀሌ ውስጥ ባደረጉት ሰልፍ ትግራይ ውስጥ የተከሰተው ረሃብ ሰው ሰራሽ መሆኑን ጠቅሰው ጥያቄያቸውን እዚያ ለሚገኙ የዓለም አቀፍ ተቋማት ተጠሪዎች በደብዳቤ አስገብተዋል።

https://amharic.voanews.com/

Category
Ethiopian News

Post your comment