Loading...

አዳዲስ መረጃዎች በጃል ሰኚ ዙርያ፣ በጠራራ ፀሀይ ሰው የሚታገትበት አደባባይ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

የዛሬ የህዳር 30/2017 ዓ/ም የመሠረት ሚድያ አርዕስተ ዜናዎች:

1. በጃል ሰኚ ነጋሳ ዙርያ ያልተሰሙ አዳዲስ መረጃዎች

2. በአዲስ አበባ በጠራራ ፀሀይ ሰው ስለሚታገትበት አደባባይ

3. በርካታ ሰራተኞቹን ሊያሰናብት እንደሆነ ስለተነገረለት የአዲስ አበባ ክፍለ ከተማ 

4. ለተማሪዎች ምገባ ይውል የነበረው የገንዘብ መጠን ለውጥ ስለማሳየቱ

5. ሁለት ሚድያዎች በፋይናንስ ችግር ሊዘጉ እንደሚችሉ መታወቁ

6. እንዲሁም፣ መቀመጫውን ህንድ ያረገ ኮሌጅ ባለቤት ሀገር ጥሎ ስለመውጣቱ መረጃዎችን ይዘናል።

Category
Ethiopian News

Post your comment