የአማራው ፋኖ ሌሎች የተጠየፉትን ኢትዮጵያዊነት አንግቦ መነሳቱ ኢትዮጵያን እንዲታደግ ያስችለዋል። በመሆኑም ፍትህ ፈላጊ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ከጎኑ ሊቆሙ እንደሚገባ ያስገነዘቡት እውቁ የፖለቲካ ተንታኝ ዩሱፍ ያሲን ናቸው። በጦብያ መጽሄት ላይ ሃሰን ዑመር አብደላ በሚል የብዕር ስም ያቀርቧቸው በነበረው ጥልቅ ትንተና ይታወቁ የነበሩት የአፋሩ ተወላጅ፣ ፋኖ የአብይን እብሪት ማስተንፈስ ብቻ ሳሆን የሃይል ሚዛኑን ያስተካክላል የሚል እምነት አላቸው። ከ አቶ ዩሱፍ ጋር ሰፋ ያለ በኢትዮጵያና በቀጠናው ላይ ያተኮረ ቃለ ምልልስ አድርገናል። ተከታተሉት!
- Category
- Ethiopian News