Loading...

ባለፈው አምስት ዓመታት በሀገሪቱ ፈፅሞ ይሆናሉ ተብለው ያልተገመቱ አስቃቂ ተግባራት ተፈፅመዋል - የዐቢይ አስተዳደር ስለምን በከፋ የሰብዓዊና ፖለቲካዊ ቀውስ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

ባለፈው አምስት ዓመታት በሀገሪቱ ፈፅሞ ይሆናሉ ተብለው ያልተገመቱ አስቃቂ ተግባራት ተፈፅመዋል። ክልልና የፌደራል መንግስት መካከል ጦርነት ተካሂዷል። አሁንም ብሄርን የተንተራሰ የከፋ ልዩነት አለ። የደረሰው ስብዓዊ ጉዳት እጅግ አስደንጋጭ ነው። ለ"ለውጥና ለዴሞክራሲያዊ ሽግግር" በሚል ወደ ስልጣን የመጣው የዐቢይ አስተዳደር ስለምን በከፋ የሰብዓዊና ፖለቲካዊ ቀውስ መለያው ሊሆን ቻለ ተወያዮቻችን ሀሳብ ይሰጡበታል።

Category
Ethiopian News

Post your comment