በድሬዳዋ የሚኖሩ የሶማሌ ብሔር ተወላጆች በአፋር ታጣቂዎች እየተፈፀመብን ነው ያሉትን ጥቃት ለማውገዝ እና የመገናኛ ብዙሃን በአፋርና ሶማሌ ግጭት እያቀረቡት ነው ያሉትን ሚዛናዊ ያልሆነ ዘገባ ለማውገዝ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/somali-demonistration-10-18-2019/5129683.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/somali-demonistration-10-18-2019/5129683.html
- Category
- Ethiopian News