Thanks! Share it with your friends!
You disliked this video. Thanks for the feedback!
አቶ አህመድ አብዱረቡ (ወርቅ ሰኑ) 118 የዕድሜ ባለጸጋ ሲሆኑ የየመን ተወላጅ ናቸው። በ20 ዓመታቸው ኢትዮጵያ መጥተው ጎንደር ላይ ይኖራሉ ዝርያቸውም 17ልጅ 53 የልጅ ልጅ 68 የልጅ ልጅ ልጅ 25 የልጅ ልጅ ልጅ ልጅ ደርሷል።...
በ118 ዓመታቸው ዝርያቸው 163 የደረሰ አባት ጋር የተደረገ ቆይታ