Loading...
Featured

የመተከል ግፍ ነፍሰ ጡር ሆዷ ተቀዶ ሕፃኑ ወጥቶ የሚበላበት ቦታ ነው - አበረ አዳሙ፣ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

የመተከል ግፍ ነፍሰ ጡር ሆዷ ተቀዶ ሕፃኑ ወጥቶ የሚበላበት ቦታ ነው። በመተከል የሚፈጸመውን ግፍ ኢትዮጵያውያን ማወቅ አለባቸው። አበረ አዳሙ፣ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር

የአማራ ልዩ ኃይል የተገፋ ዋጋ የለህም ተብሎ አንገቱን እንዲደፋ የተደረገ ነበር፤ ከሕዝቡ ጋር ።የአማራ ሕዝብ የራሱ የፀጥታ ኃይል እንዲኖረው አይፈለግም ነበር። የተገፋህ ስጦን ከተገፉት ጋር ትቆማለህ። የአማራ ልዩ ኃይል፤ ፖሊስና ሚሊሻ የክልሉን ሰላምና ፀጥታ ከማስከበር ባለፈ ሃገራዊ አንድነትን ማስጠበቅ በሚያስችል መልኩ የተዋቀረ ነው። ኮሚሽነር አበረ አዳሙ

Category
Ethiopian News

Post your comment