Loading...

ኢትዮጵያ የምታመጥቀው ሳተላይት ሃሳብ ጠንሳሽ የነበሩት ዶ/ር ለገሰ ወትሮ ባለቤት ከታዲያስ አዲስ ጋር

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

ባለቤታቸው ሃገራችን በህዋው ሳይንስ ዘርፍ ተሳታፊ እንድትሆን ሳተላይት የማምጠቁን ሃሳብ ቀድመው ያስጀመሩና ለተግባራዊነቱ እስከ እለተሞታቸው ይሰሩ የነበሩ ሰው ቢሆኑም አርብ እለት ትመጥቃለች ተብሎ ከሚታሰበው ሳተላይት ጋር ተያይዞ ስማቸው ሲነሳ አለመስማታቸው ቅሬታን እንደፈጠረባቸው ተናግረው አርብ እለት የምትመጥቀው ሳተላይት በባለቤታቸው ስም እንዲሰይምላቸው ጠይቀዋል !

Category
Ethiopian News

Post your comment