የሚሊሻውን ጀግንነት እነሆ
በምዕራብ ግንባር በትህነግ ላይ የተወሰደው ህግን የማስከበር እርምጃ በ6 ቀናት ብቻ ማጠናቀቃቸው ቀጣዩ የትህነግ ህልውና እየከሰመ ስለመሆኑ ማሳያ ነው።
የምዕራብ ግንባር በድል የሚፈለጉት የትህነግ ካምፖችና ተዋጊዎች ተደምስሰው እጅ ስጥተውና ሸሽተው ተጠናቀዋል!!
መጀመሪያ ባናቱ ቀጥሎ ሊጓራ ተራራ ከዛ ልጉዲ ቀጥሎ ማይካድራና ሁመራ ከተማ በጀግናው መከላከያ ልዩ ሃይልና ባልተዘመረላቸው ሚሊሻዎች ቁጥጥር ስር ውለዋል!! ኦኛም ፊታችንን የምንታጠበው ተከዜ ሆኗል!!
መከላከያ ልዩ ሃይልና ሚኒሻው ድል አያቆሙም!! ቋያ ሆነዋል ለትህነግ!!
- Category
- Ethiopian News