Loading...

የአውሮፓ ህብረት አባል አገራት በኢትዮጵያ ጉዳይ ከበድ ያለ እርምጃ ለመውሰድ በማመንታታቸው ስብሰባው ያለስምምነት ተጠናቋል።

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሉክዘመበርግ ያካሄዱትን የ1 ቀን ስብሰባ አመሻሹን አጠናቀዋል። ስብሰባው በ3 ጉዳዮች ላይ ሲመክር ውሏል።
ከስብሰባው አጀንዳዎች አንዱ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ ነው። በኢትዮጵያ ላይ ስለሚጣል ማዕቀብ ለመነጋገር የተሰበሰበው የዛሬው የህብረቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ምክክር በጉዳዩ ላይ ሳይስማማ ተለያይቷል።
የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና የደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ኃላፊ ጆሴፕ ቦሬል ከስብሰባው መጠናቀቅ በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የህብረቱ አባል አገራት በኢትዮጵያ ጉዳይ ከበድ ያለ እርምጃ ለመሰድ በማመንታታቸው ስብሰባው ያለስምምነት ተጠናቋል።
Category
Ethiopian News

Post your comment