በምስራቅ ወለጋ ዞን አንገር ጉቴ ከተማ ከ40 ዓመታት በላይ የኖሩት አቶ ህፃይ አሰፋ "የኦነግ ሸኔ ደጋፊ ናቸው በሚል ፌስቡክ" ላይ በተፃፈ ሐሰተኛ መረጃ ከልጃቸው ዳዊት ጋር ቤታቸው በር ላይ እንዲገደሉ ምክንያት ሆኗል። የአቶ ህፃይ ቤተሰቦች የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት አስከፊነትን እንዲሁም ፍትህ ለማግኘት ያላቸውን ፍላጎት እንዲህ ገልፀዋል
- Category
- Ethiopian News
በምስራቅ ወለጋ ዞን አንገር ጉቴ ከተማ ከ40 ዓመታት በላይ የኖሩት አቶ ህፃይ አሰፋ "የኦነግ ሸኔ ደጋፊ ናቸው በሚል ፌስቡክ" ላይ በተፃፈ ሐሰተኛ መረጃ ከልጃቸው ዳዊት ጋር ቤታቸው በር ላይ እንዲገደሉ ምክንያት ሆኗል። የአቶ ህፃይ ቤተሰቦች የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት አስከፊነትን እንዲሁም ፍትህ ለማግኘት ያላቸውን ፍላጎት እንዲህ ገልፀዋል