Loading...

#WaltaTV/በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እየተከሰቱ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በውጭ አካላት ድጋፍ ጭምር እየተከሰቱ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አየተከሰቱ ላሉ ችግሮች ህጋዊ ያልሆነ መታወቂያ ይዘው የሚገቡ አካላትና አንዳንድ ተማሪዎች ተባባሪ መሆናቸው ተረጋግጧል ብሏል፡፡Facebook : https://www.facebook.com/waltainfo/
Twitter : https://twitter.com/walta_info
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UC4yEV6VBe0Emu8sMpyij0uQ
Website :https://waltainfo.com

#WaltaTV
Category
Ethiopian News

Post your comment