Loading...

ከወሰን ውጪ አልፈዋል፤ መንገድ ዘግተዋል በተባሉ በየመንደሩ በሚገኙ ሱቆችና መደብሮች ላይ እርምጃ ተወሰደ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
ከወሰን ውጪ አልፈዋል፤ መንገድ ዘግተዋል በተባሉ በየመንደሩ በሚገኙ ሱቆችና መደብሮች ላይ ሰሞኑን እርምጃ እየተወሰደ እንደሆነ ተመልክተናል፡፡
እንዲሁም በጎዳና ላይ በህገ-ወጥ መንገድ እየሰሩ ነው በሚል በከተማዋ ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት የሚታየው ማሳደድና ሩጫ ተበራክቷል፡፡
ፅ/ቤቱ እየወሰደ ያለው እርምጃ እኛ ላይ ብቻ ያነጣጠረ ነው ተደራጅተን እንድንሰራ ይፈቀድልን ስንል የሚሰማን አጣን በሚል በጎዳና ንግድ ላይ የተሰማሩ ወገኖች ቅሬታ ያቀርባሉ፡፡
Category
Ethiopian News

Post your comment