Blog Archives

6ኪሎ አካባቢ ያሉ ሱቆች በመፈረስ ላይ ናቸው

6ኪሎ አካባቢ ያሉ ሱቆች በመፈረስ ላይ ናቸው ካለምንም ማስጠንቀቂያ እንደፈረሱ ነው በአቶ ሙላት አስተባባሪነት የጉለሌ ክ/ከ ወረዳ 2 አስተዳደር አስተዳዳሪ ማህተም በለለው ፊርማ ዛሬ ጠዋት አስፈርሷል  ::
Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news