Blog Archives

የጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ የግብርና ፑል ንብረት በእሳት ቃጠሎ ሙሉ በሙሉ ወደመ።

Daniel Feyssa Atew Qorcha's photo.

የጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ የግብርና ፑል ንብረት በእሳት ቃጠሎ ሙሉ በሙሉ ወደመ በጎጃም የጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ የግብርና ፑል ንብረት መጋዘን በእሳት ቃጠሎ ሙሉ በሙሉ ዛሬ የካቲት 20/2008 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ጀምሮ ወደመ፡፡ መጋዘኑ የ 5 ጽ/ቤቶች ( ማለትም ግብርና፡

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news