Blog Archives

በሰሜን ጎንደር መተማና የሱዳን ቦርደር ጋላባት መንገድ ተዘጋ ::

Salim Jibril's photo.

በሰሜን ጎንደር መተማና የሱዳን ቦርደር ጋላባት መንገድ ሙሉ ለሙሉ እንደተዘጋ ከስፋራው የደረሰን ዘገባ ይጠቁማል። ከሱዳን ፖርት ወደብ ነዳጅን ጨመሮ ወደ ኢትዮጵያ በተለይም ለጎንደርና ለትግራይ የሚገባው በመተማ በኩል እንደሆነ ይታወቃል።

 

በጎንደር ወልቃይት ጠገዴ፣ በአርማጭሆ በተለያዩ ጊዜያት ችግሮች እንደሚከሰቱ ይታወቃል። በተለይም

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news