Blog Archives

የኢትዮጵያን ታሪክ የ100 አመት ታሪክ ሲያስመስሉት መታዘብ ከጀመርን ድፍን ሰላሳ አመት ሊሞላን ነው። (ኤርሚያስ ቶኩማ‬)

ውሸት ሲደጋገም እውነት ይመስላል ለዚህም ማስረጃው የኢትዮጵያ ታሪክ ትርጓሜን ተመልከቱት የሕወሓት ሰዎች ከጫካ ተስማምተውበት በመጡት ግንዛቤ የኢትዮጵያን ታሪክ መተርጐም ብሎም ለሌሎች ማስተማር ይፈልጋሉ የኦነግ መሪዎችም የሕወሐት አለቆቻቸው ያስተማሯቸውን እና የነገሯቸውን እንደሀይማኖታዊ ቃል ይዘውት ራሳቸውን የታሪክ ሊቅ ብሎም የኢትዮጵያን ታሪክ የ100 …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, History