Blog Archives

ደ/ብርሀን ከተማ ልዪ ስሙ በሬሳ ከሚባለው ወንዝ አሳዛኝ የመኪና አደጋ ደረሰ

በደ/ብርሀን ከተማ ልዪ ስሙ በሬሳ ከሚባለው ወንዝ ውስጥ ጭነት የጫነ አይሱሲ መኪና ከአ.አ ወደ ደሴ በሚወስደው አቅጣጫ ድልድዩን ጥሶ በመግባቱ የ 4 ሰዎች ላይ የከፋ ጉዳትና የ 1ሰው ህይወት ሊያልፍ ችሏል፡፡

Tagged with: ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news