ደ/ብርሀን ከተማ ልዪ ስሙ በሬሳ ከሚባለው ወንዝ አሳዛኝ የመኪና አደጋ ደረሰ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
በደ/ብርሀን ከተማ ልዪ ስሙ በሬሳ ከሚባለው ወንዝ ውስጥ ጭነት የጫነ አይሱሲ መኪና ከአ.አ ወደ ደሴ በሚወስደው አቅጣጫ ድልድዩን ጥሶ በመግባቱ የ 4 ሰዎች ላይ የከፋ ጉዳትና የ 1ሰው ህይወት ሊያልፍ ችሏል፡፡