Blog Archives

እስራኤላዊ መንገደኛ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ላይ እያለ በሱዳናዊ ተሳፋሪ የግድያ ሙከራ ተደረገበት ።

የ54 አመቱ አሪክ የተባለ እስራኤላዊ መንገደኛ ከቻድ ወደ አዲስ አበባ በሚሄደው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ላይ እያለ በአንድ ሱዳናዊ ተሳፋሪ የግድያ ሙከራ ተደረገበት። ሱዳናዊ አህመድ መሃመድ የተባለው አጥቂ በቁጥጥር ስር ውሎ ዛሬ በአዲስ አበባ ለፍርድ ቀርቧል::

[youtube http://www.youtube.com/watch?v=4CT4hOXtlpk]

 

An

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news