«በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች በቅርቡ እና ተከታታይ እገታዎች» መከሰታቸው እንዳሳሰበው አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ትናንት ዐሳውቋል ። ፖለቲከኞች፦ ለትጥቅ ግጭት ምክንያት የሆኑ ፖለቲካዊ ሁናቴዎች ቶሎ እልባት አለማግኘታቸው ለተገባበት የደህንነት ምስቅልቅል መነሻ ምክንያት ነው ብለዋል፡፡…
«በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች በቅርቡ እና ተከታታይ እገታዎች» መከሰታቸው እንዳሳሰበው አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ትናንት ዐሳውቋል ። ፖለቲከኞች፦ ለትጥቅ ግጭት ምክንያት የሆኑ ፖለቲካዊ ሁናቴዎች ቶሎ እልባት አለማግኘታቸው ለተገባበት የደህንነት ምስቅልቅል መነሻ ምክንያት ነው ብለዋል፡፡…