በምሥራቅ ጉጂ ሰባ ቦሩ ወረዳ ሰባት ሰዎች በመከላከያ ኃይል ተኩስ መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።
በተኩሱ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውም ታውቋል። የወረዳዉ አስተዳደር ግድያው መፈጸሙን ለአሜርካ ድምጽ አረጋግጧል።
በምሥራቅ ጉጂ ሰባ ቦሩ ወረዳ ሰባት ሰዎች በመከላከያ ኃይል ተኩስ መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።
በተኩሱ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውም ታውቋል። የወረዳዉ አስተዳደር ግድያው መፈጸሙን ለአሜርካ ድምጽ አረጋግጧል።