የቀደማዊ ኃይለሥላሴ መታሰቢያ ሃውልትና ታሪካዊ ፋይዳው

“የዛሬ ሰባት ዓመት በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ሃውልት ላይ ጥያቄ መነሳቱ ራሱ ሌሎችን ሳይሆን ቢኖሩ ኖሮ ኩዋሜ ንኩርማን ነበር የሚያስገርመው። ምክኒያቱም እነ ክውዋሜ ንኩርማ ወደ አፍሪቃ አንድነት፣ ወደ አፍሪቃ ነጻነት መጣን የሚሉት በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ አረዓያነት ነው።” ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ አንጋፋ የታሪክ መምሕር።…