ከአምስት ዓመታት በላይ የተከማቸ የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዝቃጭ ቆሻሻ ወደ ሐይቅ እየገባ ነው ተባለ
March 29, 2024
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
ከአምስት ዓመታት በላይ የተከማቸ የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዝቃጭ ቆሻሻ ወደ ሐይቅ እየገባ ነው ተባለ
በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከአምስት ዓመት በላይ የተከማቸ ዝቃጭ ቆሻሻ ወደ ሐዋሳ ሐይቅ እየገባ መሆኑ በዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ተረጋገጠ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ፣ መጋቢት 16 ቀን 2016 ዓ.ም. ..
https://www.ethiopianreporter.com/127970/