ሶማሊያ እና ቱርክ የወታደራዊ ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

የሶማሊያ እና የቱርክ መንግሥታት በተለያዩ ወታደራዊ ዘርፎች ትብብር ለማድረግ ስምምነት መፈራረማቸውን ይፋ አደረጉ።