የእስራኤል ደህንነት ማስፈራሪያዎች እየሰነዘሩባቸው እንደሆነ የደቡብ አፍሪካዋ ሚኒስትር ተናገሩ

[addtoany]

እስራኤል በጋዛ በፍልስጤማውያን ላይ የዘር ፍጅት መፈጸሟ ሊቆም ይገባል በሚል ጉዳዪን ወደ አለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ሸንጎ የወሰደችው ደቡብ አፍሪካ ሚኒስትሯ ከእስራኤል ደህንነት ማስፈራሪያዎች እየተሰነዘሩባቸው እንደሆነ ተናገሩ።…