በአፋር ክልል በአፋር ማህበረሰብ እና በሶማሌው ኢሳ ጎሳ መካከል በተፈጠረው ግጭት ተዘግቶ የነበረው መንገድ ትናንት ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ቢከፈትም ግጭቱ ግን እንዳልቆመ ሰምተናል