መንግሥት በፈጠረው ችግር አርሶ አደሩ ማዳበሪያ በእጥፍ ዋጋ ለመግዛት መገደዱን ገለጸ
June 5, 2023
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
መንግሥት በፈጠረው ችግር አርሶ አደሩ ማዳበሪያ በእጥፍ ዋጋ ለመግዛት መገደዱን ገለጸ
መንግሥት በፈጠረው ችግር ምክንያት የ2015/16 ዓ.ም. የምርት ዘመን ተፈላጊውን የአፈር ማዳበሪያ በክልሎች በተለይም በአማራ ክልል በወቅቱ ባለመሰራጨቱ ግብዓቱን ከነጋዴዎች በዕጥፍ ዋጋ ለመግዛት መገደዳቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ፡፡ በአማራ ክልል ማዳበሪያ በአግባቡ አልደረሰንም ያሉ አርሶ አደሮች ከሰሞኑ…
https://www.ethiopianreporter.com/119174/