የ71 ዓመቱ አዲሱ የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ቃል መሃላ ሊፍፅሙ ነው

የአፍሪካ ትልቋ ዲሞክራሲ የሚል ስም ያላት ናይጄሪያ አዲሱን መሪዋን ዛሬ ሰኞ በይፋ ትሾማለች።