ጎንሳሎ ራሞስ ወደ ዩናይትድ፤ ቪክተር ኦሲምሄን ወደ ቼልሲ?

ማንቸስትር ዩናይትድ የቤንፊካውን ፖርቹጋላዊ አጥቂ ለማስፈረም እየተንደረደረ ነው ሲል ጎል ዘግቧል።