የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብፅ አቻውን በማሸነፍ ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የተደለደለበትን ምድብ መምራት ጀመረ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ማላዊ ላይ የግብፅ አቻውን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ነው ያሸነፈው። ዋሊያዎቹ ፈርዖኖቹን 2 ለ 0 ያሸነፉት በመጀመሪያው አጋማሽ ዳዋ ሁጤሳ እና ሽመልስ በቀለ ባስቆጠሯቸው ጎሎች ነው።…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብፅ አቻውን በማሸነፍ ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የተደለደለበትን ምድብ መምራት ጀመረ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ማላዊ ላይ የግብፅ አቻውን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ነው ያሸነፈው። ዋሊያዎቹ ፈርዖኖቹን 2 ለ 0 ያሸነፉት በመጀመሪያው አጋማሽ ዳዋ ሁጤሳ እና ሽመልስ በቀለ ባስቆጠሯቸው ጎሎች ነው።…