የአፍሪካ ሕፃናት የጎጂ ልማዶች ሰለባ መሆናቸውንና ትኩረት እንዳልተሰጣቸው ተገለጸ

የአፍሪካ ሕፃናት የጎጂ ልማዶች ሰለባ መሆናቸውንና ትኩረት እንዳልተሰጣቸው ተገለጸ

በአፍሪካ ሕፃናት ከጎጂ መንፈሳዊ ልማዶች ጋር ተያይዞ ለስቃይ፣ በሺዎች የሚቆጠሩት ደግሞ ለአካላዊና ለሥነ ልቦናዊ ጥቃቶች መጋለጣቸውንና መንግሥታቱም እያዩ እንዳላዩ መሆናቸውን አፍሪካ ቻይልድ ፖሊስ ፎረም አስታወቀ።