በሰባት የአፍሪካ አገራት 1,400 የዝንጀሮ ፈንጣጣ ተመዘገበ

እስከ ግንቦት ወር አጋማሽ ድረስ በሰባት የአፍሪካ አገራት ውስጥ በአጠቃላይ 1,400 የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ክስተት መመዝገቡን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ።