በኦሮሚያ ክልል ታስረው የነበሩ 59 የምርት ገበያ ሠራተኞች ተለቀቁ
May 11, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
በኦሮሚያ ክልል ታስረው የነበሩ 59 የምርት ገበያ ሠራተኞች ተለቀቁ
በኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ኃይል ታስረው የነበሩ 59 የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሠራተኞች ከእስር ቢለቀቁም፣ የታሸጉት የምርት ገበያው ቅርንጫፎች ግን እስካሁን አልተከፈቱም፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25465