በኦሮሚያ ክልል ታስረው የነበሩ 59 የምርት ገበያ ሠራተኞች ተለቀቁ

በኦሮሚያ ክልል ታስረው የነበሩ 59 የምርት ገበያ ሠራተኞች ተለቀቁ

በኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ኃይል ታስረው የነበሩ 59 የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሠራተኞች ከእስር ቢለቀቁም፣ የታሸጉት የምርት ገበያው ቅርንጫፎች ግን እስካሁን አልተከፈቱም፡፡