የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ክለሳ ረቂቅ መጠናቀቁ ታወቀ
May 4, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ክለሳ ረቂቅ መጠናቀቁ ታወቀ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ ካዘጋጀችው የአሥር ዓመታት የልማት ዕቅድ ጋር ተጣጥሞ ለማስኬድ እንዲቻል፣ ከዚህ ቀደም የነበረውን የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ክለሳ አድርጎ ረቂቁን እንዳጠናቀቀ አስታወቀ፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25392