የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ክለሳ ረቂቅ መጠናቀቁ ታወቀ

የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ክለሳ ረቂቅ መጠናቀቁ ታወቀ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ ካዘጋጀችው የአሥር ዓመታት የልማት ዕቅድ ጋር ተጣጥሞ ለማስኬድ እንዲቻል፣ ከዚህ ቀደም የነበረውን የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ክለሳ አድርጎ ረቂቁን እንዳጠናቀቀ አስታወቀ፡፡