በኦሮሚያ ክልል ሁለት ተሽከርካሪዎች የጫኑት ማዳበሪያ በታጣቂዎች ተዘረፈ
April 28, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
በኦሮሚያ ክልል ሁለት ተሽከርካሪዎች የጫኑት ማዳበሪያ በታጣቂዎች ተዘረፈ
በኦሮሚያ ክልል የአፈር ማዳበሪያ ለማድረስ በነቀምት መስመር ላይ ሲጓዙ የነበሩ ሁለት የጭነት ተሽከርካሪዎች፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን ከባኮ ከተማ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች መዘረፋቸው ተገለጸ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25340