በኦሮሚያ ክልል ሁለት ተሽከርካሪዎች የጫኑት ማዳበሪያ በታጣቂዎች ተዘረፈ

በኦሮሚያ ክልል ሁለት ተሽከርካሪዎች የጫኑት ማዳበሪያ በታጣቂዎች ተዘረፈ

በኦሮሚያ ክልል የአፈር ማዳበሪያ ለማድረስ በነቀምት መስመር ላይ ሲጓዙ የነበሩ ሁለት የጭነት ተሽከርካሪዎች፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን ከባኮ ከተማ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች መዘረፋቸው ተገለጸ፡፡