በአፍጋኒስታን ኩንዱዝ በተሰኘችው ከተማ በሚገኝ የሱኒ መስጊድ ላይ በተሰነዘረ የቦንብ ጥቃት 33 ሰዎች ሲገደሉ ህጻናትን ጨምሮ 43 ሰዎች ላይ ደግሞ ጉዳት እንደደረሰ ባለስልጣናት አስታወቁ።…