ፍልሰትና የሥራ ላይ ፆታዊ ጥቃት ትልቅ ተግዳሮት መሆናቸው ተገለጸ

ፍልሰትና የሥራ ላይ ፆታዊ ጥቃት ትልቅ ተግዳሮት መሆናቸው ተገለጸ

በየዓመቱ ከ150 ሺሕ በላይ ወጣት ኢትዮጵያውያን ለሕይወት አሥጊና መደበኛ ባልሆነ የፍልሰት መተላለፊያ፣ ወደ ተለያዩ አገሮች እንደሚሄዱና የሥራ ላይ ፆታዊ ጥቃት በኢትዮጵያ ትልቅ ተግዳሮት እየሆነ መምጣቱ ተገለጸ፡፡