አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ (1930-2014)
March 6, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ (1930-2014)
በኢትዮጵያ ክርስትና የተሰበከው በመጀመርያው ክፍለ ዘመን ሆኖ፣ የጵጵስና ሹመት የተጀመረው ደግሞ በአራተኛው ክፍለ ዘመን ‹‹አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን›› የተባሉት ቅዱስ ፍሬምናጦስ በ330 ዓ.ም.
–
https://ethiopianreporter.com/article/24864