የኮሚሽነሮች ምርጫ ጉዳይ በማሕበራዊ ሚዲያ እያነጋገረ ነው ። የተወሰኑትን ለመመልከት እንሞክራለን ።
ከኢዜማው ዮሃንስ መኮንን እንጀምር
አበበ ቀስቶ የተባሉ በፖለቲካው ውስጥ ተሳትፎ ያላቸው ግለሰብ እንደጻፉት
One of the concerns of local CSOs in the process of the much anticipated national dialogue was the lack of clarity in the process of selecting commissioners. Here we go, no one knows how 11 commissioners were selected out of 632 nominees. https://t.co/1IGm4SC9uc
— Atnaf Brhane 🇪🇹 (@AtnafB) February 21, 2022
በጉጉት በሚጠበቀው ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ስጋት ከሆኑት አንዱ ኮሚሽነሮችን በመምረጥ ሂደት ላይ ግልፅ አለመሆን ነው።ከ632 እጩዎች ውስጥ 11 ኮሚሽነሮች እንዴት እንደተመረጡ የሚያውቅ የለም። ካድሬዎች ካለዕውቀት ለማስረዳት አትጋጋጡ። #Ethiopia 👇👇 pic.twitter.com/FXdAFclKd0
— Minilik Salsawi 💚 💛 ❤ (@miniliksalsawi) February 21, 2022
በርካቶች በማሕበራዊ ሚዲያ በተለይ ፌስቡክ ላይ የኮሚሽነሮችን ምርጫ እየተቃወሙ፤ ጥያቄም እየጠየቁ ይገኛሉ ።